top of page
ምስካየ ኅዙናን መድኃኔዓለም
እና
ጼዴንያ ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን

እንኳን ደህና መጣችሁ
Welcome
“እንግዲህ ሂዱና አሕዛብን ሁሉ በአብ በወልድና በመንፈስ ቅዱስ ስም እያጠመቃችኋቸው፥ ያዘዝኋችሁንም ሁሉ እንዲጠብቁ እያስተማራችኋቸው ደቀ መዛሙርት አድርጓቸው፤ ያለውን አምላካዊ ቃል ለመፈጸም ታማኝ በመሆን የሰው ልጅ ሁሉ እንዲድንና እግዚአብሔርን ወደማወቅ እንዲደርስ ማድረግ ነው፡፡”
365d
24h
60m
60s
Deadline passed
$0 raised
Fundraising goal: $50,000
0 donations
No days left
0%
The fundraising deadline for this campaign has passed. Thank you for your interest in donating!

Calendar
Services times
The regular Sunday church service is open to congregants from 4 AM, but the Divine Liturgy starts at 6 AM and concludes at 9:30 AM. Every Sunday, after the Liturgy, hymns are presented by children and youth, followed by the day's sermon.
Sunday Service
የዘወትር ሰንበት ቤተክርስቲያኑ ከሌሊቱ 4 am ለምእመናን ክፍት ቢሆንም ቅዳሴ ከጧቱ 6am ጀምሮ እስከ 9:30am ይጠናቀቃል፡፡ ዘወትር ከቅዳሴ በኋላ መዝሙር በህጻናትና ወጣቶች ከቀረበ በኋላ የእለቱ ትምህርት ይቀርባል፡፡
ቅዳሴ
bottom of page







